የክርስትናን እምነት የተቀበለው የመጀመሪያው አፍሪካዊ
የክርስትናን እምነት የተቀበለው የመጀመሪያው አፍሪካዊ
የክርስትናን እምነት የተቀበለው የመጀመሪያው አፍሪካዊ ህንዳኬ የተባለችውየኢትዮጵያ ንግስት የግምጃ ቤት ሹም (በጅሮንድ ነበር)
• የንግስት ህንዳኬ በጅሮንድ (ጃንደረባ) ኢየሩሳሌም ደርሶ ወደ ሀገሩ ሲመለስ ፤ ፊልጶስ የተባለው ሐዋርያት አገኘውና ያነበረው የነበረውን የኢሳያስን መፅሀፍ ምስጢር አስረዳው ከዚያም አጠመቀው፡፡
• ጃንደረባው የክርስትናን እምነት የተቀበለው ፤ የመጀመሪያ መጠሪያ ስሙ ሳውል ከነበረው ከሐዋርያው ጳውሎስ በፊት ነበር(ሐዋ. 8 26-40)
Please follow and like us: