የኢትዮጵያ ጥንታዊ ገንዘቦች
የኢትዮጵያ ጥንታዊ ገንዘቦች
የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ክርስቲያን ንጉሰ ነገስት ኢዛና በአራተኛው ምዕተ ዓመት የክርስትና ሃይማኖት የመንግስት ሀይማኖት እንዲሆን አወጀ
• የክርስትና ሃይማኖት የመንግስት ሃይማኖት አድርጋ በመቀበል፣ ከሰሐራ በታች ካሉት የአፍሪቃ አገሮች የመጀመሪያዋ ኢትዮጵያ ናት ፡፡
• ንጉስ ኢዛና በአገሩ ገንዘብላይ የመስቀል ምስል እንዲቀረፅ በማድረግ በአለም የመጀመሪያው ንጉስ ነው ፡፡
• ኢትዮጵያ ለብዙ መቶ አመታት ከወርቅ በተሰሩ ገንዘቦች ትገበያይ ነበር ፡፡
Please follow and like us: