ሴባስቶፖል
ሴባስቶፖል
በአፄ ቴዎድሮስ ዘመነ መንግስት ፣ እ.አ.አ በ1860 ፣ ደብረ ታቦር አጠገብ በሚገኘው በጋፋት የኢንዱትሪ ስራ ይከናወን ነበር፡፡ በዚያ ስፍራ መድፎች አዳፍኔዎች ይፈበረኩ ነበር፡፡
• በጋፋት ከተፈበረኩ መሳሪያዎች መካከል ሴባስቶፖል የተሰኘው አዳፍኔ ዝነኛው ነበር፡፡ ሴባስቶፖል አዳፍኔ ክብደቱ 6.27 ቶን ሲሆ ፣ 500 የመድፍ አረሮችን እንዲተኩስ ተደርጎ የተሰራ ነበር፡፡
• የዚህ መሳሪያ በጋፋት መሰራት በመላዋ አፍሪካ ታሪክ በጊዜው አቻ የማይገኝለት ክንዋኔ ነበር ፡፡
Please follow and like us: