ፅላተ ሙሴ

ፅላተ ሙሴ
ኢትዮጵያ የክርስትናን ሃይማኖት የተቀበለችውበ330 ዓ.ም. መጀመሪያ ላይ ነው ፡፡
• የኢዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክስቲያን ከተመሰረተችበት የ1600 ዓመት ዕድሜ አላት፡፡
• ቤተክርስቲያኒቱ በአገሪቱ ውስጥ በብዚ ሺ የሚቆጠሩ አብያተ ክርስቲያን አሏት ፡፡ በእያንዳንዱ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ በፅላተ ሙሴ አምሳል የተቀረፀ ታቦት ይገኛል ፡፡
• የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አባላት በብዙ ሚሊዮን የሚቆጠሩ ሲሆኑ ፣ ቤተ ክርቲያንዋንም ከምስራቅ ኦርቶዶክስ አብያተ ክስቲያን ትልቋ ናት ፡፡
Please follow and like us: