ሐይቅ እስጢፋኖስ ገዳም
ሐይቅ እስጢፋኖስ ገዳም
በሐይቅ (ወሎ) የሚገኘው የቅዱስ እስጢፋኖስ ገዳም፣ እ.አ.አ በ1248 በንጉስ ይኩኑ አምላክ ተተከለ፡፡
• አቡነ ተክለሃይማኖት በዚሁ ገዳም ተምረዋል ፡፡
• በህዝብ ዘንድ ቅዱስ ስፍራ ተደርጎ የሚታመነው የደብረ ሊባኖስ ገዳም የተመሰረተው በአቡነ ተክለ ሃይማኖትና አብረዋቸው በነበሩ መነኮሳት ነው ፡፡
Please follow and like us: