የኢትዮጵያ ጥቁር አይሁዶች (ቤተ እስራኤል)
የኢትዮጵያ ጥቁር አይሁዶች (ቤተ እስራኤል)
የኢትዮጵያ ጥቁር የኢትዮጵያ ጥቁር አይሁዶች (ቤተ እስራኤል) ለብዙ ምእተ ዓመታት በኢትዮጵያ የኖሩና የጥንታዊ ስርዓቶች ዐጥብቀው የያዙ ነበሩ፡፡
• ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ቤተ – እስራኤል እ.አ.አ በ1981 እና በ1991 በሁለት ወቅቶች በተካሄዱ ‹የሙሴ ዘመቻ› እና ‹የሰለሞን ዘመቻ› ተብለው በተሠየሙ ጉዞዎች እስራኤል ገብተዋል፡፡
• አሁን በኢትዮጵያ የቀሩት ቤተ እስራኤል በቁጥር ጥቂቶች ናቸው፡፡
Please follow and like us: