አምስተኛው ውቅያኖስ በአፋር ክልል ውስጥ

አምስተኛው ውቅያኖስ በአፋር ክልል ውስጥ
አምስተኛው ውቅያኖስ በአፋር ክልል ውስጥ በመፈጠር ለይ
ነው፡፡
በአፍሪቃ ሁለተኛ የሆነው የልበ ምድር እንፋሎት የሚገኘው
በአፋር ውስጥ ነው፡
በዓለም ላይ ካሉት 12 ቱ ብዝሀሕይወት ማዕከል አንዱ
የተክሎችና የአበቦች መሰራጫ የሚገኘው በአፋር ነው፡፡
በኢትዮጵያ ላስቲክ፣ ሐር፣ ቀርቀሃ፣ ኤሌክትሪክ ፣ ባዮዲዝል
እና ኢታኖል ማምረት የሚይስችል በቂ የተፈጥሮ ሀብት
ይገኛል፡፡ ኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ ኃይል ለአጐራሳች ሀገሮች
አክስፖርት ማድረግ ጀምራለች፡፡
የኢትዮጵያ ዋና ዋና የኤክስፖርት ምትቶች ፣ ቡና፣ የእህል
ዘሮች ፣ ሰልጥ 2 ቆደ ፣ የቆደ ውጤቶች ፣ ፍራፍሬዎች 2
አትክልቶች፣ ጫት፣ ማር ፣ ሰም፣ ወርቅ እና አበባ ናቸው ፡፡ More →
Please follow and like us: